ሰኔ 15/2017 ዓ.ም ሳንኩራ ወረዳ ኮሙኒኬሽን
የህብረተሰብና የመንግስት ተሳትፎ ካለ ሁለንተናዊ ለውጥ ማምጣት ይቻላል አሉ የስልጤ ዞን ምክርቤት ዋና አፈ ጉባዔ ክብርት ወ/ሮ መህዲያ ቡሴር፡፡
በሳንኩራ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ ወ/ሮ ተሚማ ሙዴ በበኩላቸው ዛሬ ለምረቃ የበቁ ፕሮጀክቶች የህብረተሰቡ ተሳትፎ የጎላበት የልማት ስራ ውጤታማ መሆኑ አንዱ ማሳያ ብለውታል፡፡
በዕለቱ መርሐ ግብር የቆሬ ጤና ጣቢያ ማስፋፊያ እና የወረዳው ፓሊስ ጽ/ቤት የግንባታ ማስጀመሪያ የመሰረተ ድንጋይ በስልጤ ዞን ምክርቤት ዋና አፈ ጉባዔ ክብርት ወ/ሮ መህዲያ ቡሴርና በሳንኩራ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ ወ/ሮ ተሚማ ሙዴ ተጥሏል፡፡
onion dark website tor drug market bitcoin dark web darknet websites