የሴቶችን የኢኮኖሚ አቅም ለማሻሻል እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ ተገለፀ
ጥር 7 /2018 የሳንኩራ ወረዳ ኮሙኒኬሽንበስልጤ ዞን ሳንኩራ ወረዳ ሴቶችና ህፃናት ጉዳይ ጽ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት ባለፉት ስድስት ወራት በሴቶች ልማት ህብረት የተከናወኑ ተግባራት አፈጻጸምን በስትሪንግ ኮሚቴ ገምግሟል። በተካሄደው መድረኩ በ2018 በጀት ዓመት ባለፉት ስድስት ወራት ታቅደው የተከናወኑ ተግባራት ሪፖርት አፈጻጸም ሪፖርት በሳንኩራ ወረዳ ሴቶችና ህፃናት ጉዳይ ጽ/ቤት ኃላፊ በወ/ሮ ዘይንያ ሸ/አደም በኩል ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል።የሴቶችን Read More